መነሻ ገጽ አፍሪካ ኢትዮጵያ በ2019 የአፍሪካ ዋንጫ በሁለት ዳኞችዋ ትወከላለች
አፍሪካአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዜናዎች

ኢትዮጵያ በ2019 የአፍሪካ ዋንጫ በሁለት ዳኞችዋ ትወከላለች

አጋራ
አጋራ

በሚቀጥለው ሰኔ በግብፅ እስተናጋጅነት ሚካሄደው የእፍሪካ ዋንጫ ከወትሮው በተለየ ፎርማት 24 ሃገራትን ያካፍላል።ባለቀ ሰእት የእስተናጋጅነቱን ዕድል ከካሜሮን ያገኘችው ግብፅ ባሳለፍነው ዓርብ ደማቅ የዕጣ ድልድል ስነ ስርዓት እካሂዳለች።

የማጣርያ ውድድርዋን ከኬንያ፣ጋና እና ሴራሊዮን(በኃላ ካፍ ከማጣርያው እግዷታል) ተደልድላ ያደረገችው ኢትዮጵያ ወደ ውድድሩ ሚወስዳት ትኬት መቁረጥ ባትችልም በሁለት ዳኞችዋ ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ እና ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ሳሙኤል ተመስገን ምትወከል ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...