መነሻ ገጽ AFCON Q አፍሪካ | ካፍ ለግብፁ አፍሪካ ዋንጫ ከኢትዮጵያ ሁለት ዳኞችን መመረጡ በይፋዊ ገፁ አስታወቀ
AFCON Qዜናዎች

አፍሪካ | ካፍ ለግብፁ አፍሪካ ዋንጫ ከኢትዮጵያ ሁለት ዳኞችን መመረጡ በይፋዊ ገፁ አስታወቀ

አጋራ
አጋራ

 

ከሳምንታት በኃላ በሚጀመረው የ2019 አፍሪካ ዋንጫ ከኢትዮጵያ ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ እና ረዳት ዳኛ ሳሙኤል ተመሰገን ውድድሩን እንደሚመሩ የመጨረሻውን የዳኞች ዝርዝር ይፋ በማድረግ አስታውቋል።

 

የአፍሪካን አህጉር በዋናነት እሚመራው ካፍ ፣ በዋና ዳኝነት 26 ዳኞች እንዲሁም በረዳት ዳኘነት 30 ዳኞች በግብፅ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ትልቁን ወድድር እንደሚመሩ ተገልጿል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...