ከሳምንታት በኃላ በሚጀመረው የ2019 አፍሪካ ዋንጫ ከኢትዮጵያ ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ እና ረዳት ዳኛ ሳሙኤል ተመሰገን ውድድሩን እንደሚመሩ የመጨረሻውን የዳኞች ዝርዝር ይፋ በማድረግ አስታውቋል።

የአፍሪካን አህጉር በዋናነት እሚመራው ካፍ ፣ በዋና ዳኝነት 26 ዳኞች እንዲሁም በረዳት ዳኘነት 30 ዳኞች በግብፅ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ትልቁን ወድድር እንደሚመሩ ተገልጿል።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ