መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማ ከተጫዋቾቹ ጋር መለያየቱን ቀጥሏል !
ሀዲያ ሆሳዕናአዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

አዳማ ከተማ ከተጫዋቾቹ ጋር መለያየቱን ቀጥሏል !

አጋራ
አጋራ

 

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ስማቸው በስፋት ከተጫዋች ደሞዝ ጋር ሲነሳ የቆዩት አዳማ ከተማዎች ከተጫዋቾቻቸው ጋር መለያየታቸውን ቀጥለዋል ።

የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ማረፊያቸው በቀድሞው አሰልጣኛቸው አሸናፊ በቀለ ወደ ሚመራው ሀድያ ሆሳዕና ነብሮቹን በማድረግ ላይ ይገኛሉ ።

ከደቂቃዎች በፊት በአዳማ ከተማ የኋላ ክፍል ላይ ጥሩ ብቃቱን ሲያሳይ የቆየው ሱሌይማን ሀሚድ ነብሮቹን የተቀላቀለ ተጫዋች ሆኗል ።

በሌላ በኩል በወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ያለፉትን ዓመታት ያሳለፈው ሀይሌ እሸቱ ማረፊያውን ሀድያ ሆሳዕና አድርጓል ።

ሀድያ ሆሳዕና ወደ ዝውውሩ ዘግየት ብለው ቢገቡም በዛሬው ዕለት አምስት ተጫዋቾችን ማስፈረም ችለዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...