መነሻ ገጽ ወልዋሎ አክሊሉ ዋለልኝ ቢጫ ለባሾቹን ተቀላቅሏል
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

አክሊሉ ዋለልኝ ቢጫ ለባሾቹን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

 

በግማሽ ዓመቱ የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ላይ በንቃት እየተሳተፋ ሚገኙት ወልዋሎዎች አክሊሉ ዋለኝንን ከስሑል ሽረ አስፈረሙ።

በያዝነው ውድድር ዓመት መጀመርያ ላይ ስሑል ሽረን ተቀላቅሎ ከክለቡ ጋር የግማሽ ዓመት ቆይታ ያደረገው የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ፣መከላከያ፣ኢትዮጵያ ቡና፣ጅማ ኣባጅፋር እና የኢትዮጲያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች ኣክሊሉ ዋለልኝ ወልዋሎ መቀላቀሉን ተከትሎ የክረምቱ ፈራሚዎቻቸው ቁጥር ወደ 5 ከፍ አድርጎታል።

በ6 ወር የስሑል ሽረ ቆይታው ብዙ ጨዋታዎችን በአሰልጣኙ ምርጫና በጉዳት ያልተሰለፈው አማካዩ መሀል ላይ ክፍተቶች ለሚስተዋልበት ወልዋሎ ጥሩ አማራጭ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...