መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ አትሌት ሙክታር እድሪስ ስለ ሀዋሳ ግማሽ ማራቶን ይናገራል
ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስታላቁ ሩጫ ሀዋሳታላቁ ሮጫዜናዎች

አትሌት ሙክታር እድሪስ ስለ ሀዋሳ ግማሽ ማራቶን ይናገራል

አጋራ
አጋራ

 

በሀዋሳ በተደረገው የታል ግማሽ ማራቶን ሩጫ የክብር እንግዳ የነበረው የ5000ሜ የአለም አሸናፊው አትሌት ሙክታር እድሪስ ከውድድሩ መጠናቀቅ በኋላ ውድድሩን በተመለከተ የሚከተለውን ብለዋል።

“በዛሬው ውድድር የተለየ ነገር ነው ያየሁት ምክንያቱም ታላቁ ሩጫ አዲስ አበባ ላይ ብቻ ነበር ከዚህ ቀደም ሲደረግ ማውቀው አሁን ግን ሀዋሳ ላይ መደረጉ በጣም አስደስቶኛል። ከሀዋሳ የወጣሁት የዛሬ 10 አመት ነበር። እኔም ለክልል በምሮጥበት ስአት እዚህ ነበርኩ።ከሶስት አመት በፊት በድጋሚ ወደ ሀዋሳ የመምጣቱ አጋጣሚ ነበረኝ ግን ለሽልማት ስለነበር የመጣሁት ደርሶ መልስ ያደረኩት እና ይህን ነገር ማየቴ አስደስቶኛል። ሀዋሳ ደግሞ ለ21ኪሜ አመቺ ናት ምክንያቱም ለአለም 21 ኪሜ ሚኒማም ስአት የሚመዘገብበት ቦታ ስለሆነ። በቀጣይነትም ከሌሎች ሀገራት የመወዳደሪያ ቦታዎች ጋር ከተማዋ ስለምትመሳሰል በትኩረት መሰራት አለበት ብሏል “።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...