መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ አማኑኤል ገብረሚካኤል ከመቐለ 70 አንደርታ ጋር ለመቆየት ተስማማ
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አማኑኤል ገብረሚካኤል ከመቐለ 70 አንደርታ ጋር ለመቆየት ተስማማ

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር ስሙ ከግብፁ ክለብ ኢኤንፒፒኣይ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በስፋት ሲያያዝ የቆየው አማኑኤል ገብረሚካኤል ለቀጣይ ሁለት ዓመታት ከመቐለ 70 አንደርታ ጋር ለመቀጠል በመስማማት ዛሬ ፌርማውን አኑሯል።

በ2009 ከሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን መቐለን የተቀላቀለው አማኑኤል ክለቡ ወደ ፕሪምየር ሊግ አንዲያድግና ባደገ በሁለተኛ አመቱ የፕሪምየር ሊጉ ሻምፒዮን አንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል።

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪው አማኑኤል በመቐለ 70 አንደርታ የ3 ዓመት ቆይታው 46 ጎሎችን ለክለቡ ማስቆጠር ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...