ጅማ ኣባጅፋር ዋንጫ እንዲያነሳ ከፍተኛ ኣስተዋፅኦ ካረጉት ተጨዋቾች ኣንዱ የሆነው የመሃል አማካይ ኣሚን ነስሩ የመቐለ ከተማ ሰባተኛ ፈራሚ መሆን ችሏል።ወላይታ ድቻን ለመቀላቀል ተቃርቦ የነበረው ኣሚን ስምምነቱን በመሰረዝ የኣሰልጣኙን ገ/መድህን ሃይለን መንገድ መከተል መርጥዋል።
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ