ትውልደ ኢትዮጵያውያኖቹ ወንድማማች ተጫዋቾች ድጋፍ አድርገዋል !
ትውልደ ኢትዮጵያውያውያኖቹ በስዊዘርላንድ ሊግ የሚጫወቱት ማረን ኀ/ስላሴ እና ቅዱስ ኀ/ስላሴ ከለላ ለተሰኘ ታዳጊ የእግር ኳስ ቡድን የምግብና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል ::
ወንድማማቾቹ ከዚህ ቀደመም ለታዳጊ ቡድኑ የመጫወቻ ቁሳቁሶችን ማበርከታቸው ተነግሯል ::
ትውልደ ኢትዮጵያውያውያኖቹ በስዊዘርላንድ ሊግ የሚጫወቱት ማረን ኀ/ስላሴ እና ቅዱስ ኀ/ስላሴ ከለላ ለተሰኘ ታዳጊ የእግር ኳስ ቡድን የምግብና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል ::
ወንድማማቾቹ ከዚህ ቀደመም ለታዳጊ ቡድኑ የመጫወቻ ቁሳቁሶችን ማበርከታቸው ተነግሯል ::