ተወዳጅዋ ሀትሪክ ነገ ማለዳ እጅዎ ትገባለች
የመጀመሪያዋ ባለቀለም የሆነችው ሀትሪክ ጋዜጣ በነገው ዕትሟም እንደተለመደው አዳዲስና ወቅታዊ አነጋጋሪ የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ ዘገባዎቿን ይዛ እጅዎ ትደርሳለች።
በሀገር ውስጥ ዘገባዋች የአዲስ አበባ እግር ካስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ለመጀመሪያ ጊዜ ለሀትሪክ ቃለምልልስ ሰጥተዋል ፕሬዝዳንቱ በወቅታዊ የእግር ካሱ ችግሮች ዙርያ በተወዳጁ The big Interview ዓምድ በሳል አስተያየት ሰጥተዋል። ምን ብለው ይሆን?የነገ የሀትሪክን ዕትም ይጠብቁ። በባህር ማዶ ዘገባዎቿ ደግሞ በአርሴናል ሽንፈት ዙርያ ዴቪድ ሉዊስ በሊቨርፑል ድል ዙርያ ማቲፕ እንዲሁም በቼልሲድል ዙርያ ያልተስሙና አዳዲስ ዘገባዎችን አጠናክራ ነገ ማክስኞ በገበያ ላይ ትውላለች።ከዚህ በተጨማሪ ሀትሪክ በነገው ዕትሟ የቻምበርሌይን አዲስ ቃለ-ምልልስ አካታለች።
ሀትሪክን ከልዩ ዘገባዎቿ ጋር ነገ ማለዳ ይጠብቁ!!
ከሀትሪክ አዳዲስና ትኩስ መረጃዎችን ቦታና ጊዜ ሳይገድብዎ በሀትሪክ ድረ ገፅ www.hatricksport.com ላይ ያገኛሉና አሁኑኑ ይጎብኙን።የቴሌግራም ቻናላችንንም ይቀላቀሉ።
We Feed Sport!! ስፖርትን እንመግባለን!!
አስተያየት ይስጡ