መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ቢንያም በላይ ለክለቡ ሲይሪያንስካ የዓመቱ ሁለተኛ ግቡን አስቆጠረ
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ቢንያም በላይ ለክለቡ ሲይሪያንስካ የዓመቱ ሁለተኛ ግቡን አስቆጠረ

አጋራ
አጋራ

ቢንያም በላይ ለክለቡ ሲይሪያንስካ የዓመቱ ሁለተኛ ግቡን አስቆጠረ

በስዊድን ሁለተኛ ዲቪዝዮን 17ኛ ሳምንት በሜዳው ኦስተርስን የገጠመው ሲይሪያንስካ በቢንያም በላይ እማካኝነት በ49ኛው ደቂቃ በተገኘች ግብ በሜዳው ከመሸነፍ ተርፏል።

16 ክለቦችን በሚያሳትፈው የስዊድን ሁለተኛ ዲቪዝዮን እየተሳተፈ ሚገኘው ስይሪያንስካ ትላንት ባገኘው እንድ ነጥብ ታግዞ ደረጃውን ወደ 12 ከፍ ማድረግ ችሏል።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች የሆነው ቢንያም በላይ በስዊድኑ ክለብ ላይ ከተለመደው ቦታው በተለየ በመሃል ሜዳ እማካኝነት በቀዋሚነት እየተጫወተ ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...