መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ቢኒያም በላይ ነገ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ቢኒያም በላይ ነገ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።

አጋራ
አጋራ

 

ቢኒያም በላይ ነገ ክለቡ የሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ላይ ይስለፋል ተብሎ ይጠበቃል።

 

የዋልያዎቹ ኮከብ ቢንያም በላይ ለአዲስ ክለቡ ኡሚያ ኤፍ ሲ ፊርማውን ካኖረ በኋላ:: ነገ በወዳጅነት ጨዋታ ኡሚያ ከ ፍሬስካ ቪለዮር በሚያደርገው በጨዋታው እንደሚገባ ያገኘናቸው መረጃዎች ያመላክታሉ ።

ጨዋታው ነገ 12፡00 ስአት የሚከናወን ይሆናል:: ሀትሪክ ስፖርትም ለቢኒያም በአዲሱ ክለቡ ጥሩ ነገር እንዲገጥመው ትመኛለች።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...