የኢትዮጵያ ከ20 በታች ሴት ብሄራዊ ቡድን የመልስ ጨዋታውን ዛሬ ባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲዮም 10:00 ላይ ቡሩንዲ አቻውን የሚገጥምበት አሰላለፍ አሳውቋል። ከባለፈው ሳምንት ጨዋታ የሁለት ተጫዋቾች ለውጥ አድርጓል።
ግብ ጠባቂ
አባይነሽ ኤርቄሎ
ተከላካይ
ታሪኳ ደቤሶ-ብዟየሁ ታደሰ-ናርዶስ ጌትነት-ብርቄ አማረ
አማካዮች
እመቤት አዲሱ-አረጋሽ ካልሳ-ቤተልሄም ዘውዱ
አጥቂዎች
ሳራ ይርዳው-ረድኤት አስረሳህኝ-ምርቃት ፈለቀ
አስተያየት ይስጡ