መነሻ ገጽ ዜናዎች በፕርሚየር ሊጉ ቀጣይ እጣ ፈንታ ዙርያ በካፍ አካዳሚ እየተደረገ ባለው ስብሰባ የተለያዩ ሀሳቦች በመነሳት ላይ ይገኛሉ ።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

በፕርሚየር ሊጉ ቀጣይ እጣ ፈንታ ዙርያ በካፍ አካዳሚ እየተደረገ ባለው ስብሰባ የተለያዩ ሀሳቦች በመነሳት ላይ ይገኛሉ ።

አጋራ
አጋራ

 

የምክክር ሀሳቦች ከመነሳታቸው አስቀድሞ መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ ክለቦች በአሁን ሰዓት እያደረጉት ያለው የተጫዋቾች ዝውውር በሚሊዮኖች ብር እንኳ ቢያወጡ ህገ ወጥ እና በፌዴሬሽኑ ተቀባይነት የሌለው እንሆነ በአንክሮ ገልፀዋል ።

ከተነሱ የምክክር ሀሳቦች መካከል ውድድሮች እንዲጀምሩ ውሳኔን የሚያገኙ ከሆነ የተለያዩ ተግባራት ተፈፃሚነት እንደሚያገኙ ይጠበቃል ።

ከነዚህም መካከል ጨዋታዎችን በውስን ሚዲያዎች ማድረግ ፣ በ 30ኛ ደቂቃ እና 75ኛ ደቂቃ የውሀ እረፍት መኖር ፣ በዝግ ስታዲየም ውድድር ማድረግ ፣ ሁሉም ቡድን 23 ተጫዋቾች እና 10 የቴክኒክ የህክምና ባለሙያዎችን መያዝ እንዲሁም ከጤና ጋር ተጓዳኝነት ያላቸው ጉዳዮች በጉልህ እየተነሱ ይገኛሉ ።

የተለያዩ መረጃዎችን እንዲሁም ሊወሰኑ የሚችሉ ጉዳዮችን ሀትሪክ ስፖርት ጉዳዩን እየተከታተለች የምታቀርብልዎ ይሆናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...