መነሻ ገጽ ዜናዎች “በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች እያደረጉ ያሉትን ዘመቻ ደርሰንበታል ” ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው
ዜናዎች

“በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች እያደረጉ ያሉትን ዘመቻ ደርሰንበታል ” ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው

አጋራ
አጋራ

 

ከካፍ ኮንቬሽን ጋር ተያይዞ የሀገራችን ኢንስትራክተሮች ያላቸው ደረጃ ምን ይመስላል በሚል መግለጫው መጠራቱ ታውቋል፡፡

“ይሄ መግለጫ ያስፈለገው ውዥንብር በመፍጠር እንዳይሰሩ እየተደረገ በመሆኑ ነው ። ሁሉም ኢንስትራክተር ከካፍም ሆነ ከፌዴሬሽኑ ገንዘብ አይወስዱም” በማለት የተናገሩት ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው “እውቀታችን ተፈትኖ ያለፍን አቅም ያለን ባለሙያዎች ነን” ሲሉ ተናግረዋል፡፡

“ካፍ የማንንም ሀገር ላይሰንስ አላደሰም ይሄ ውሸት ነው፡፡ ገንዘብ የማይከፈለውን የራሱን አውጥቶ የሚሰራ ባለሙያ ሚዲያው ሊጠብቅልን ይገባል ። ከውጪ ተጨዋቹን ለማሳመጽ የሚደረግ ሙከራ አለ ፣ በጥቂት ግለሰቦች የሚደረግ ዘመቻ በተመለከተ መረጃው አለን ይህን ጉዳይ ለማስቆም በዚህ መግለጫ ብቻ አንቆምም” ሲሉ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...