መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸናፊ ሆነዋል
ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስዜናዎችዱባይ ማራቶን

በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸናፊ ሆነዋል

አጋራ
አጋራ

 

ዛሬ ማለዳ በተደረገው 21ኛው የዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ በአንደኝነት አጠናቀዋል፡፡ በወንድ ኦሊቃ አዱኛ በሴቶቹ ደግሞ ወርቅነሽ ደገፋ አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ኦሊቃ ማራቶኑን ለመጨረስ 2፡06፡15 ፈጅቶበታል፡፡ ኬንያዊው ኢሪክ ኪፕሮኖ ሁለተኛ የወጣ ሲሆን ኢትዮጵያዊው ጽዳት አበጄ በሶሰተኛነት አጠናቋል፡፡

በሴቶቹ ደግሞ የ2017 ባለድሏ ወርቅነሽ ደገፋ ዘንድሮም ደግማዋለች፡፡ ወርቅነሽ ርቀቱን በ2፡19፡37 በመግባት አሸንፋለች፡፡

በዚህ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ማንንም ጣልቃ ሳያስገቡ እሰከ 9ኛ ያለውን ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...