መነሻ ገጽ አፍሪካ በቶታል ካፍ የቻምፒየንስ ሊግ ድልድል ይፋ ሆኗል።
አፍሪካአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግዜናዎችጅማ አባጅፋር

በቶታል ካፍ የቻምፒየንስ ሊግ ድልድል ይፋ ሆኗል።

አጋራ
አጋራ

የካፍ የ2018/19 የቻምፒዮንስ ሊግ ድልድል ትላንትና ይፋ ሆንዋል በዚህም መሰረት የ2010 የኢትዮጰያ ፕሪሚየርሊግ አሸናፊ የሆነው ጅማ አባጅፋር የመጀመርያ ዙር የጥሎ ማለፍ ተጋጣሚውን አውቋል። በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ አሸናፊው የሆነው ጅማ አባጅፋር ከ ጅቡቲው አሸናፊ የሆነው ኤኤስ ጅቡቲ ቴሌኮሞ ጋር ተመድብዋል። ይህም ጨዋታ በካፍ ፕሮግራም መሰረት የመጀመርያው ዙር ህዳር 18 ወይም 19 ሲደረግ የመለሱ ጨዋታ በሳምንቱ ህዳር 25/26 አዲስ አበባ ላይ የሚጫወቱ ይሆናል።

የዚሁ ጨዋታ አሸናፊ በሁለተኛው ዙር የግብፁን አልሀሊ የሚገጥም ይሆናል ጅማ አባጅፋር የጅማ ዩኒቨርሲቲ ስቴድየም ባለመጠናቀቁ ጨዋታው አዲስ አበባ ስቴድየምን በማስመዝገቡ አዲስ አበባ ላይ የሚጫወት ይሆናል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...