ቅ.ጊዮርጊስ፣የቱኒዚያው ኤስፔራንስ፣የደቡብ አፍሪካው ማማሎዲ ሰንዳውንስና የዲ.ሪ.ኮንጎው ኤስ ቪታል በተደለደሉበት የካፍ ቶታል ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታ የቱኒዚያው ኤስፔራንስ ጨዋታውን በድል ጀመረ።
የቱኒዚያው ኤስፔራንስ ዛሬ በሜዳው ባደረገው የምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታ ተጋጣሚውን የዲ.ሪ.ኮንጎውን ኤስ ቪታልን 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ምድቡን በሶስት ነጥብና ሁለት ንፁህ ጎሎች መምራት ጀምራል።
አስተያየት ይስጡ