መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ቅ.ጊዮርጊስ ከሚገኝበት የካፍ ቶታል ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ የቱኒዚያው ኤስፔራንስ አሸነፈ
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ቅ.ጊዮርጊስ ከሚገኝበት የካፍ ቶታል ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ የቱኒዚያው ኤስፔራንስ አሸነፈ

አጋራ
አጋራ

ቅ.ጊዮርጊስ፣የቱኒዚያው ኤስፔራንስ፣የደቡብ አፍሪካው ማማሎዲ ሰንዳውንስና የዲ.ሪ.ኮንጎው ኤስ ቪታል በተደለደሉበት የካፍ ቶታል ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታ የቱኒዚያው ኤስፔራንስ ጨዋታውን በድል ጀመረ።
የቱኒዚያው ኤስፔራንስ ዛሬ በሜዳው ባደረገው የምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታ ተጋጣሚውን የዲ.ሪ.ኮንጎውን ኤስ ቪታልን 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ምድቡን በሶስት ነጥብና ሁለት ንፁህ ጎሎች መምራት ጀምራል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜና እረፍትዜናዎች

የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ

ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ገ/ስላሴ እና ከአባቱ ሀምሳ አለቃ ወልዴ...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...