መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ የፊት መስመር አጥቂ በይፋ አስፈርሟል !!
ቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ የፊት መስመር አጥቂ በይፋ አስፈርሟል !!

አጋራ
አጋራ

ከሳምንታት በፊት ሰርቢያዊውን አሠልጣኝ ዝላትኮ ክራምፖቲች በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በዛሬዉ ዕለት ደግሞ ከቀናት በፊት ለፈረሰኞቹ ለመጫዎት ተስማምቶ የነበረዉን የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ኢስማኤል አጎሮ ወደ ስብስባቸዉ መቀላቀላቸዉ ተረጋግጧል።

የ25 ዓመቱ ቶጓዊ በዛሬው እለት በፈረሰኞቹ ቤት ለቀጣዩቹ ለሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ፊርማ ከክለቡ ጋር የተፈራረመ ሲሆን ፤ ተጫዋቹ በነገው እለት ወደ ቢሾፍቱ በማምራት በቅድመ ዉድድር ዝግጅት ላይ የሚገኙትን የፈረሰኞቹ የቡድን አባላት እንደሚቀላቀል ታዉቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...