=…ወጣቱ ኮከብ አቡኪ..አቡበከር ናስር
ያለ ቡና ደጋፊ ጨዋታ ማድረጌ ያሳስበኛል እያለ ነው…..
=…..የፋሲል ከነማው አሰልጣኝ ስዩም ከበደ የእሁዱ ጨዋታ ውጤት የምንገለብጥበት ነው እያለ ነው…
=…ሰበታዎች አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የውል ማፍረሻና ቀሪ ገንዘባችንን ይመልሳል እያሉ ነው….
=….የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባኤ ነገ በኢሌሌ ሆቴል ይካሄዳል…
=….ዲ ኤስ ቲቪና ሊግ ካምፓኒ ጥምረታቸው
ይፋ ሆኗል….
=…ስሁል ሽረና መቀለ 70 እንደርታ በሊጉ የመሳተፋቸው ነገር እየሰፋ ነው…የወልዋሎ አዲግራት ግን ያሰጋል…
=…በውጪ ዘገባዎቿ ደግሞ….
—የተረሳው ኮከብ ላካዜት ግብ አስቆጣሪነቱ መመለሱ…የኤዲሰን ካቫኒ የግብ አነፍናፊነት…ሊቨርፑሎች ከጫና ለመውጣት እያደረጉ ስላለው ጥረት…እንዲሁም ሌሎች ትኩስና ካልተሰሙ ዘገባዎቿ ጋር ነገ ጠዋት ሀትሪክን ይግዙ….
….ሰላማችሁ ይጠበቅ …
…አሪፍ ቅዳሜና እሁድ ይሁንላችሁ
news.tech-ethiopia.com/
አስተያየት ይስጡ