መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ሲዳማ ቡና የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘሙ ተጠምደዋል !
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሲዳማ ቡና የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘሙ ተጠምደዋል !

አጋራ
አጋራ

 

በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሲዳማ ቡና ጎልተው መውጣት ከቻሉ መካከል አንዱ የሆነው አበባየሁ ዮሐንስ በሲዳማ ቤት ውሉን ማራዘም ችሏል ።

አበባየሁ ዮሐንስ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ከአዲስ ግደይ እና ከሀብታሙ ገዛኸኝ ጋር የነበራቸው ጥምረት በሊጉ ሌላ ድምቀት ሲሆን በሊጉ ሲዳማ ቡና በርካታ ጎሎችን በተጋጣሚው ላይ ሲያሳርፍ የራሱን አስተዋፅዖ ማበርከት ችሏል ።

ሲዳማ ቡና በዛሬው ዕለት የግብ ጠባቂውን መሳይ አያኖ ውልም ከሰዓታት በፊት ማራዘሙ የሚታወቅ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...