መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ሲዳማ ቡና የተጫዋቹን ውሉን አራዝሟል !
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሲዳማ ቡና የተጫዋቹን ውሉን አራዝሟል !

አጋራ
አጋራ

 

በአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመሩት ሲዳማ ቡናዎች የግብ ጠባቂያቸውን ውል ማራዘማቸው ይፋ ሆኗል ።

በሲዳማ ቡና ቤት ጥሩ ብቃቱን ሲያሳይ የቆየው ግብ ጠባቂው መሳይ አያኖ በሲዳማ ቡና ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ለመቆየት መስማማቱ ተገልጿል ።

መሳይ አያኖ ከሲዳማ ቡና አስቀድሞ በአርባ ምንጭ ከተማ ብሎም በደቡብ ፖሊስ በመጫወት ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...