በአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመሩት ሲዳማ ቡናዎች የግብ ጠባቂያቸውን ውል ማራዘማቸው ይፋ ሆኗል ።
በሲዳማ ቡና ቤት ጥሩ ብቃቱን ሲያሳይ የቆየው ግብ ጠባቂው መሳይ አያኖ በሲዳማ ቡና ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ለመቆየት መስማማቱ ተገልጿል ።
መሳይ አያኖ ከሲዳማ ቡና አስቀድሞ በአርባ ምንጭ ከተማ ብሎም በደቡብ ፖሊስ በመጫወት ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ