መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ሰለሙን ውዴሳ ባህርዳር ከተማን ተቀላቀለ
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሰለሙን ውዴሳ ባህርዳር ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

ባህርዳር ከተማ ወጣቱን ተከላካይ ሰለሙን ውዴሳን ከመድን አስፈርሟል።ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በግሉ ከመድን ጋር የተሳካ ጊዜ ያሳለፈው ሰለሙን ውዴሳ የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅሏል።

ወንድሜነህ ደረጄን እና አስናቀ ሞገስን ያጣው የባህርዳር ተካላካይ ክፍል ለኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን በአብርሃም መብራህቱ ጥሪ የቀረበለትን ሰለሙን ውዴሳን ማስፈረማቸው ተከትሎ በሁለቱ ተጨዋቾች መልቀቅ ሊፈጠር ሚችለውን ክፍተት ለመድፈን ሊያግዛቸው እንደሚችል ይገመታል።

ባህርዳር ከተማ ሰለሙን ውዴሳን ማስፈረሙን ተከትሎ በክረምቱ ያስፈረማቸው ተጨዋቾች ቁጥር 6 አድርሷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...