አሰልጣኝን ዮሐንስ ሳህሌን ዋና አሰልጣኝ አድረገው የሾሙት መከላካያዎች የተጫዋቻቸውን ውል አራዝመዋል ።
በመከላካያ ቤት እየታጫወተ የቆየው ዳዊት ማሞ በመከላከያ ቤት ውሉን ማራዘሙ ተገልጿል ።
የአጥቂ አማካዩ ዳዊት ማሞ ከመከላከያ አስቀድሞ በአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በመጫወት ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።
በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...
በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...
ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ