መነሻ ገጽ ዜናዎች መከላከያ ስዩም ከበደን አሰናበተ
ዜናዎች

መከላከያ ስዩም ከበደን አሰናበተ

አጋራ
አጋራ

በያዝነው ውድድር ዓመት ተደጋጋሚ ሽንፈቶችን ያስተናገደው መከላከያ ከአሰልጣኝ ስዩም ከበደ ጋር ተለያይቷል ።በክረምቱ ዝውውር መስኮት በርካታ ጥራት ያላቸውን ተጨዋቾችን ማስፈረሙን ተከትሎ ለዋንጫ ተፎካካሪ ይሆናል ተብሎ የተገመተው መከላከያ ጉዞው ተቃራኒ ሆኖ ወራጅ ቀጠና ላይ ተቀምጧል።

የተጨዋቾቹን ድጋፍ ማግኘት ያልቻለው ስዩም ከበደ አጥቅቶ ሚጫወት ቡድን መስራት ቢችልም ቡድኑ መከላከል ላይ ደካማ መሆኑ ለውጤት መጥፋቱ በቀዳሚነት ሚጠቀስ ምክንያት ነው።

18 ነጥቦችን በመያዝ 14ተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው መከላከያ ቀጣዮቹን የሊግ ጨዋታዎች በምክትል እሰልጣኙ ምንያምር ፀጋዬ እየተመራ እሚያደርግ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...