መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ የሶስት ተጨዋቾቹን ውል አራዝሟል
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

መቐለ 70 እንደርታ የሶስት ተጨዋቾቹን ውል አራዝሟል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን በ2011 ላይ ያነሳው የአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌው መቐለ 70 እንደርታ የሶስት ተጨዋቾቹን ውል ማለትም በሊጉ የተካበተ የመጫወት ልምድ ያለውን የስዩም ተስፋዬን እንደዚሁም ደግሞ ከቅርብ ዓመታቶች ወዲህ ከጨዋታ ወደ ጨዋታሲያመራ ከፍተኛ መሻሻል ያሳየውን የዮናስ ገረመውን /አላባ/ እና የወጣቱ ተጨዋች የአሚን ነስሩን ውል ለአንድ ዓመት አራዝሟል።

መቐለ 70 እንደርታ የሶስቱ ተጨዋቾችን ውል ለማራዘም የቻለው
በክለቡ የፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ቆይታቸው ጥሩ ግልጋሎትን ከመስጠት ባሻገር ቡድኑ የሊጉን ዋንጫ ባነሳበት ሰዓትም ያበረከቱትን ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማሰብ እንደሆነም ታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...