መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ አምስት ተጨዋቾን ለማስፈረም ተስማምቷል
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ አምስት ተጨዋቾን ለማስፈረም ተስማምቷል

አጋራ
አጋራ

 

የ2011 ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ 5 ተጨዋቾን ማስፈረማቸው ታውቋል።

የፊታችን ነሐሴ 5 በካፍ እፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የኢኳቶሪያል ጊኒውን ካኖ ስፖርት ሚገጥሙት መቐለዎች ኤፍሬም እሻሞን ከወልዋሎ፣ታፈሰ ሰርካን ከመከላከያ፣ፅዮን መርዕድና አለልኝ አዘነ ከእርባምንጭ ለማስፈረም ተስማምቷል።

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከወልዋሎ ጋር ጥሩ ሚባል ጊዜ ያሳለፈው የቀድሞ የሐረር ቢራ፣ኢትዮጵያ ቡና፣ንግድ ባንክና ደደቢት እማካይ ኤፍሬም እሻሞ የገብረ መድህን ሃይለን የማጥቃት ክፍል ሊያጠናክር እንደሚችል ይገመታል።

የእርባምጭ ኣካዳሚ ውጤት የሆኑት ግብ ጠባቂው ፅዮን መርዕድና የመሃል እማካኙ እለልኝ እዘነ እንዲሂም ወደ ከፍተኛ ሊግ ከወረደው መከላካያ የመስመር ተከላካዩ ታፈሰ ሰርካ ሌሎች መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል የተስማሙ ተጨዋች ናቸው

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...