ሀትሪክ በሀገር ውስጥ ዘገባዋ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ባተረፈላት THE BIG INTERVIEW አምዷ በአሁን ሰዓት በካናዳ ቶሮንቶ ከተማ ኑሮውን ያደረገውና በስልጠና ሙያ ላይ የተሰማራው የቀድሞ የኢትዬጵያ መድን አሰልጣኝ አባይነህ ማሞ ስላሳለፋቸው የስልጠና ህይወቱ እና አሁን ስለሚገኝበት ሁኔታ እንደዚሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዬች ላይ ከጋዜጣው ኤክስኪዩቲቭ ኤዲተር እና ጋዜጠኛ ከሆነው ይስሀቅ በላይ ጥያቄዎች ቀርቦለት ምላሽን ሰጥቷል።
ሀትሪክ የኢትዮጵያ ዋንጫን አስመልክቶም የውድድሩ ሻምፒዬና ከሆነው የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና ተጨዋቹ ሱራፌል ዳኛቸው ጋር በቡድኑ ስኬታማነት ዙሩያ ቆይታ አድርጋለች ተከታተሏት።
ሀትሪክ በባህር ማዶ ዘገባዋም የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ እና የአውሮፓ ሀገራት የውስጥ ውድድር ከመጀመሩ በፊት በክለቦች የተጨዋቾች ዝውውር እና ተጨዋቾቻቸው ስለቡድኖቻቸው በሰጡት አስተያየት ዙሪያ መረጃን ይዛሎት ቀርባለች።
ሀትሪክ አታምልጦት ያንብቧት።
ሀትሪክ ስፖርት በማክሰኞ እትሟ ተወዳጅ ጋዜጣዎ ሀትሪክ ስፖርት እነዚህን ዘገባዎች በማክሰኞ እትም ይዛ ወጥታለች።
Hatricksport team