የኢትዮጵያ ክለቦች ሻንፒዮና ከስምንት ክልሎች እና ከሁለት ከተማ መስተዳድሮች ከተውጣጡ 37 የእግር ኳስ ቡድኖች መካከል ከሐምሌ 14 እስከ ነሐሴ 4/2011ዓ.ም በአዳማ ከተማ ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ ኦሮሚያ፤ አማራ፤ ትግራይ፤ ደቡብ፤ አፋር፤ ቤኒሻንጉል፤ ጋምቤላ፤ ሐረሪ ክልሎች እነዲሁም አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ መስተዳድሮች ሲሳተፉ ሶማሌ ክልል በዚህ ውድድር እነደማይሳተፍ ታውቋል፡፡ በዚህ የክልል ክለቦች ሻንፒዮና የተሻለ ውጤት የሚያስመዘግቡ 8 ክለቦች የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ተሳታፊነታቸውን የሚያረጋግጡ ይሆናል፡፡ የእጣ ማውጣት እና የምድብ ድልድል የሁሉም ክለብ ተወካዮች በተገኙበት ቅዳሜ 8፡30 አዳማ በሚገኘው የቀበሌ 12 አዳራሽ ይካሄዳል፡፡
ተ.ቁ ክልል የክለቡ ስም
1 ኦሮሚያ ክልል ዶዶላ እግር ኳስ ክለብ
2 ኦሮሚያ ክልል ስሉልታ እግር ኳስ ክለብ
3 ኦሮሚያ ክልል ኤጀሬ እግር ኳስ ክለብ
4 ኦሮሚያ ክልል ሃሳሳ እግር ኳስ ክለብ
5 አማራ ክልል ደጀን ከተማ እግር ኳስ
6 አማራ ክልል የሸዋሮቢት እግር ኳስ
7 አማራ ክልል የዳሞት እግር ኳስ
8 አማራ ክልል ሞጣ ከተማ እግር ኳስ
9 ደቡብ ክልል ሾኔ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
10 ደቡብ ክልል ምዕራብ አባያ እግር ኳስ ክለብ
11 ደቡብ ክልል ደውሮ አላላ እግር ኳስ ክለብ
12 ደቡብ ክልል ፕላኔት እግር ኳስ ክለብ
13 ትግራይ ክልል አውዜን እግር ኳስ ክለብ
14 ትግራይ ክልል አድዋ ውሃ አገልግሎት እግር ኳስ ክለብ
15 ትግራይ ክልል ኮረም ከተማ እግር ኳስ ክለብ
16 ትግራይ ክልል ፍራሆም እግር ኳስ ክለብ
17 ቤንሻጎል ጉሙዝ ክልል ኩርሙክ ከነማ እግር ኳስ ክለብ
18 ቤንሻጎል ጉሙዝ ክልል መንጌ ቤንሻጉል እግር ኳስ ክለብ
19 ቤንሻጎል ጉሙዝ ክልል ባንቢስ ከነማ እግር ኳስ ክለብ
20 ቤንሻጎል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ከነማ እግር ኳስ ክለብ
21 ጋምቤላ ክልል ጅኮ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
22 ጋምቤላ ክልል መኩይ እግር ኳስ ክለብ
23 አፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
24 አፋር ክልል አሳይታ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
25 አፋር ክልል አዋሽ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
26 ሐረር ክልል ሀረር ዩናይትድ እግር ኳስ ክልብ
27 ሐረር ክልል አባድር ወረዳ እግር ኳስ ክለብ
28 ሐረር ክልል ሶፈ ወረዳ እግር ኳስ ክለብ
29 ሐረር ክልል አሚርኑር ወረዳእግር ኳስ ክለብ
30 አዲስ አበባ ከተማ መከላከያ እግር ኳስ ክለብ
31 አዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ማዞሪያእግር ኳስ ክለብ
32 አዲስ አበባ ከተማ አዲስኮቴ እግር ኳስ ክለብ
33 አዲስ አበባ ከተማ ሲልቫ እግር ኳስ ክለብ
34 ድሬዳዋ ከተማ አኳድሬ እግር ኳስ ክለብ
35 ድሬዳዋ ከተማ 04 ቀበሌ እግር ኳስ ክለብ
36 ድሬዳዋ ከተማ ሀረር ቡና እግር ኳስ ክለብ
37 ድሬዳዋ ከተማ ዋልያ እግር ኳስ ክለብ
Via – theeff offical website