መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ ምንይሉ ወንድሙን ለአንድ ዓመት ውል አስፈረመ
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ምንይሉ ወንድሙን ለአንድ ዓመት ውል አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

የመከላከያ እግር ኳስ ክለብ ውስጥ ከተተኪው አንስቶ እስከዋናው
ቡድን ድረስ በስኬታማ ተጨዋችነቱ ያገለገለውና በአንድ ወቅት
በደረሰበት ጉዳት ደግሞ ከሜዳ ርቆ የነበረውና በአሁን ሰዓት ላይም
ወደ መልካም ጤንነቱ በመመለስ እና የቀድሞ ድንቅ ብቃቱን ዳግም
ለማሳየት ዝግጁ የሆነው ምንይህሉ ወንድሙ በከፍተኛ ሊግ ላይ
የሚጫወተውን መከላከያ ክለብ በመልቀቅ ለአንድ ዓመት ለሚደርስ
የውል ጊዜ አዲሱ ክለቡን መቀለ 70 እንደርታን ሊቀላቀል ችሏል።
የመከላከያ እግር ኳስ ክለብን ከትውልድ ክልሉ ጅማ ከተማ
ከመጣበት ጊዜ አንስቶ ክለቡን እስከለቀቀበት ድረስ   በታማኝነት አገልግሏል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...