By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: መቐለ 70 አንደርታ ሁለት ወጣት ተጨዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችመቐለ 70 እንደርታ

መቐለ 70 አንደርታ ሁለት ወጣት ተጨዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ዳዊት ብርሀነ
ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
Share
SHARE

 

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን መቐለ 70 አንደርታ የወቅቱ የተጨዋቾች የመስኮት ዝውውሩ 5ተኛ ና 6ተኛ ፈራሚዎቻቸውን አስታውቀዋል ።

አንደኛው ፈራሚ አብይ ተወልደ ይባላል።በ2011 በፈረሰው የመቐለ 70 አንደርታ ሁለተኛ ቡድን በአጥቂነት መጫወት የቻለው አብይ ቡድኑ በያዝነው ሳምንት የተሰጠውን የሙከራ ዕድል በመጠቀም የገብረመድህን ኃይሌን ስብስብ መቀላቀል ችሏል።

በተጨማሪ ምአም አናብስቶች አምና ዝዋይ ላይ በተካሄደው የብሄራዊ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር 6 ግቦችን በማስቆጠር የውድድሩ ኮከብ ኣግቢነትን ከሌሎች ሁለት ተጨዋቾች ጋር የተጋራው ክብሮም አፅብሃ(ቺቻሪቶ) ከአብይ ጋር በተመሳሳይ በዚህ ሳምንት የተሰጠውን የሙከራ አድል በአግባቡ በመጠቀም ለመቐለ 70 አንደርታ መፈረሙን አረጋግጧል።

- ማሰታውቂያ -

መቐለ ላይ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን አያከናወኑ ሚገኙት መቐለ 70 አንደርታዎች ቀጣይ 4 ቀናቶችን በበዓል ምክንያት ይበተናሉ።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዳዊት ብርሀነ
Follow:
Hatricksport website writer
Previous Article ደደቢት የመድሃኔ ብርሃነ ውልን አራዝሟል
Next Article ሀትሪክ ስፖርት በነገው እትሟ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ማክሰኞ ከእናንተ ጋር ልትገናኝ ስራዋን አጠናቃለች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
LIVESCOREዜናዎች

ኮልፌ ቀራኒዮ ከ ወልቂጤ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ

hatricksport team By hatricksport team 5 years ago
የዋልያዎቹ ጨዋታ ይራዘም ይሆን ?
የጨዋታ ዘገባ | ሶስት የቀይ ካርድ እና ሶስት የፍፁም ቅጣት ምት ያስተናገደው ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት ተጠናቋል
ዳዊትና መስዑድ ሳላና ኡመድ በጅፋራዊያን መንደር
ሪፖርት | ጅማ አባጅፋር ሶስት ነጥብ አሳክቷል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?