መነሻ ገጽ መቐለ ከተማ መቐለ ከተማ የስያሜ ቅያሬ ማድረጉ ክለቡ አስታውቋል
መቐለ ከተማዜናዎች

መቐለ ከተማ የስያሜ ቅያሬ ማድረጉ ክለቡ አስታውቋል

አጋራ
አጋራ

በ1999 የተመሰረተው መቐለ ከተማ ባለፋት ሁለት ዓመታት በደጋፊው ሲነሳ የነበረውን የስም መቀየር ጥያቄ በመቀበሉ ካሁን በኃላ የክለቡ መጠርያ ‘መቐለ 70 እንደርታ’ መሆኑን ኣስታውቋል።የህዝቡ ፍላጎት ለማወቅ በማህበራዊ ድህረ ገፆችና በሌሎች መንገዶች ምርጫ ሲያካሂድ የነበረው ክለቡ በመጨረሻም የክለቡ ስም ኣብዛኛው ደጋፊ የመረጠውን ስም እንዲሆን፤በተጨማሪም የክለቡ ቅጥያ ስም ‘ምዓም ኣንበሳ’ እንዲሆን ተወስኗል።

የክለቡ ኣርማ (Logo) በተመለከተም በቅርብ ቀን ደጋፊ የመረጠውን ንድፍ ተመርኩዞ ኣዲስ ኣርማ ተዘጋጅቶ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...