መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ሎዛ አበራ ግብ ማስቆጠሯን ቀጥላለች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ሎዛ አበራ ግብ ማስቆጠሯን ቀጥላለች

አጋራ
አጋራ

 

በቱርክ ቢኦቢ የሴቶች ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ከሜዳቸው ውጪ ኪርኮፕን የገጠመቱ ቢርኪርካራ በሰፊ የግብ ልዩነት አሸነፋ።

በመጀመርያው ሳምንት ሃይበርኒያንስ 8ለ0 በማሸነፍ የጀመሩት ቢርኪርካራዎች አሁንም በተመሳሳይ ኪርኮፕን ላይ 7 ግቦችን በማስቆጠር አሸንፈዋል።በመጀመርያ ጨዋታዋ ሁለት ግቦችን ማስቆጠር የቻለቸው ሎዛ አበራ ትላንትናም ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የግብ መጠናን አራት አድርሳለች።ቀሪዎቹን ግቦች ቬሮኒክ ሚስፋድ፣አንማሪ ሰይድ፣ዩሊዬና ካርቦት፣ቲሬሲ ና ባሳለፍነው የውውድር ዓመት የክለቡ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዋ ኬይሊ ዊልስ አስቆጥረዋል።

በዚህም መሰረት የመጀመርያ ሁለት ጨዋታቸውን በአሸናፊነት ያጠናቀቁት ሻምፒዮኖቹ ቢርኪርካራዎች ሊጉን በስድስት ነጥብና በ14 ንፁህ ግቦች እየመሩ ይገኛሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...