መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ሎዛ አበራ ዛሬ ምሽት በማልታ ሊግ ትጠበቃለች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ሎዛ አበራ ዛሬ ምሽት በማልታ ሊግ ትጠበቃለች

አጋራ
አጋራ

 

ሎዛ አበራ በማልታ ሊግ የሚደረግ ጨዋታ የግብ አምራችነቷ ይጠበቃለ።

የሉሲዎቹ የፊት መስመር አጥቂ ሎዛ አበራ ዛሬ ምሽት በሚደረገው የማልታ ሊግ ትልቅ ጨዋታ ላይ ትጠበቃለች ፡፡ ዛሬ ምሽት ቢርኪርካራ ክለብ ከስዌኪ ዩናይትድ ጋር የሚጫወት ሲሆን በደረጃው በሁለተኝነት ተቀምጠው ከቢርኪርካራ ክለብ ጋር በሶስት ነጥቦች ብቻ ዝቅ ብለው ተቀምጠዋል፡፡ በመጀመሪያው ዙር የሁለቱ ቡድኖች ባደረጉት ጨዋታ በቢሪክረክራ 4 ለ 1 የበላይነት መጠናቀቁ ሲታወስ። ሎዛ በጨዋታው አንድ ግብ ማስቆጠሯም አይዘነጋም ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...