መነሻ ገጽ ቻን ሊዲያ ታፈሰ በታሪኳ ለመጀመሪያ ግዜ የአፍሪካ ውድድር መድረክ ትመራለች
ቻንኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰዜናዎች

ሊዲያ ታፈሰ በታሪኳ ለመጀመሪያ ግዜ የአፍሪካ ውድድር መድረክ ትመራለች

አጋራ
አጋራ

ሊዲያ ታፈሰ በታሪኳ ለመጀመሪያ ግዜ የአፍሪካ ውድድር መድረክ ትመራለች

ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች ብቻ የሚሳተፉበትን ካሜሮን ላይ የሚደረገው የቻን አፍሪካ ዋንጫ እንድትመራ ተመርጣለች።

አርቢትሯ በሜያዝያ ወር ለሚካየሄደው ይህ ውድድር ለመምራት ከተመረጡ 20 የመሀል ዳኞች እና 21 ረዳት ዳኞችን ካፍ ይፋ ሲያደርግ። በዋና ዳኝነት ጨዋታውን ከሚመሩት አርቢትር ሆና የተመረጠች ሰሆን። ሌላኛዋ የውድድሩ ረዳት ሴት አርቢትር ከማሊ መርጧል። ለውድድሩ የሚያበቃቸውን ስልጠና ለመውሰድ በቅርቡ ወደ ሞረኮ ያመራሉ ተብሎ ይጠበቃል። በዚህ አጋጣሚ ሊዲያ ታፈሰን እንኳን ደስ ያለሽ ለማለት እንፈልጋለን።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...