የጅማ አባ ጅፋሩ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው በወላጅ በአባታቸው ህልፈተ ህይወት ምክንያት በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን አይመሩም።
በ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጅማ ላይ ድሬዳዋ ከተማን የሚያስተናግድ ሲሆን። ዋና አሰልጣኙ ጳውሎስ ጌታቸው ጨዋታውን ይመሩታል ተብሎ ቢጠበቅም የአባቱ ህልፈተ ህይወት ተከትሎ የዛሬውን ጨዋታ የማይመሩ ይሆናል። ሀትሪክ ስፖርትም ለአሰልጣኙ መፅናናትን ትመኛለች።
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ