መነሻ ገጽ ዜናዎች አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን አይመሩም
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን አይመሩም

አጋራ
አጋራ

የጅማ አባ ጅፋሩ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው በወላጅ በአባታቸው ህልፈተ ህይወት ምክንያት በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን አይመሩም።

 

 

በ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጅማ ላይ ድሬዳዋ ከተማን የሚያስተናግድ ሲሆን። ዋና አሰልጣኙ ጳውሎስ ጌታቸው ጨዋታውን ይመሩታል ተብሎ ቢጠበቅም የአባቱ ህልፈተ ህይወት ተከትሎ የዛሬውን ጨዋታ የማይመሩ ይሆናል። ሀትሪክ ስፖርትም ለአሰልጣኙ መፅናናትን ትመኛለች።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...