መነሻ ገጽ ዜናዎች ለከፍተኛ ሊግ አሰልጣኞች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ለከፍተኛ ሊግ አሰልጣኞች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና የእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር ከፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ማህበር ጋር በመሆን የከፍተኛ ሊግ ተሳታፊ ክለቦች አሰልጣኞች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ዛሬ ጥር18/2012ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም መስጠት ተጀመረ፡፡ስልጠናው ከእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር በተላኩ ሁለት ሙያተኞች አማካኝንት በመሰጠት ላይ ሲሆን፤ ስልጠናው ለ5ቀናት የሚቆይ ይሆናል፡፡

ስልጠናውን በማስተባበር ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ልማት ዳይሬክተር አቶ መኮንን ኩሩ ስልጠናውን አስመልክቶ የሚከተለውን አስተያየት ሰጠውናል “ ይህ ስልጠና ሰልጣኞች ከዘመናዊው እግር ኳስ ጋር ያላቸውን ቁርኝት የሚያሳድግ ብሎም ክለቦች በምን ምንገድ ራሳቸውን በውድድር ውስጥ ወጥነት ባለው መልኩ መወዳደር እንደሚችሉ የሚያሳይ በተግባር እና በንድፈ ሀሳብ የታገዘ ስልጠና ሲሆን በዚህ ስልጠና 36 አሰልጣኞች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል፡፡ ” ይህንን ስልጠና በመስጠት ላይ የሚገኙት ሚስተር ሌስ ሐው እና ሚስተር ፒተር አጉስቲን (International and Regional coaching instructors) ናቸው፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...