መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር የእጣ ማወውጣት ፕሮግራም ተካሄደ!!
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግየኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ

ሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር የእጣ ማወውጣት ፕሮግራም ተካሄደ!!

አጋራ
አጋራ

ሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር የእጣ ማወውጣት ፕሮግራም ተካሄደ!!
ወልድያ ከተማ ላይ የሚካሄደው የሃገር አቀፍ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከ ሐምሌ 22-ነሐሴ 9 ድረስ በወልድያ ከተማ በ34 የክልል ክለቦች መሃከል የሚካሄድ ሲሆን የእጣ ማውጣት ስነስርአቱ ዛሬ አርብ ሐምሌ 21 ቀን የእጣማውጣቱ ስነስርአት በወልድያ ባህል አዳራሽ ተካሂዷል!!
በዚህ ፕሮግራም መሰረት 34ቱ ክለቦች በ 8 ምድቦች ተከፍለው የሚጫወቱ ሲሆን ከየ ምድቡ ሁለት ሁለት ቡድኖች ባጠቃላይ 16 ቡድኖች ወደ ጥሎ ማለፉ ያልፋሉ!!
በጥሎማለፍ ካለፉት 16 ክለቦች ውስጥ በጥሎማለፍ ጨዋታው ወደ እሩብ ፍጻሜው የሚቀላቀሉ 8 ክለቦች ወደ ብሄራዊ ሊግ (አንደኛ ሊግ) ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ!!
በዚህ ውድድር በውድድር ደንቡ አንቀጽ 13 ተ.ቁ 2 በአንድ ጨዋታ መቀየር የሚቻለው የተጨዋች ብዛት 3 የነበረው ወደ 4 ከፍ ብሏል ይህም በዋናነት ለወጣቶቹ እድል ለመስጠት ታስቦ ነው!!
ምድቡም
ምድብ አንድ (ሀ)
1. የጁ ፍሬ ወልድያ (አማራ)
2. ሽረ እንደስላሰ ቢ (ትግራይ)
3. ያሶ ወረዳ (ቤኒሻንጉል)
4. ሾኔ ከተማ (ደቡብ)
5. ኢተያ ከተማ (ኦሮሚያ)
.
ምድብ ሁለት (ለ)
1. ድሬዳዋ ኮተን (ድሬዳዋ)
2. ቡሬ ከተማ (አማራ)
3. መርካቶ አካባቢ (አ/አ)
4. ቤንች ማጂ ፖሊስ (ደቡብ)
5. መተከል ፖሊስ (ቤኒሻንጉል)
.
ምድብ ሶስት (ሐ)
1. አሳሳ ከተማ (ኦሮሚያ)
2. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ
3. ደጋን ከተማ (አማራ)
4. ናኖ ሁርቡ (አ/አ)
.
ምድብ አራት (መ)
1. ነስር ክለብ (ቤኒሻንጉል)
2. ሰንዳፋ በኬ (ኦሮሚያ)
3. አረካ ከተማ (ደቡብ)
4. ዋልያ ክለብ (ድሬዳዋ)
.
ምድብ አምስት (ሠ)
1. ሀረማያ ዩንቨርስቲ (ሐረር)
2. ሻሾጎ ወረዳ (ደቡብ)
3. አላማጣ ከተማ (ትግራይ)
4. መርሳ ከተማ (አማራ)
.
ምድብ ስድስት (ረ)
1. አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ (አ/አ)
2. ሐረር ፖሊስ ኮሚሽን (ሐረር)
3. ኦሮሚያ ፖሊስ (ኦሮሚያ)
4. ገንዳ ውሃ ከተማ (አማራ)
.
ምድብ ሰባት (ሰ)
1. ገንፈል ውቅሮ (ትግራይ)
2. ጉለሌ ክ/ከተማ (አ/አ)
3. 07 ቀበሌ (ድሬዳዋ)
4. ካማሺ ከተማ (ቤኒሻንጉል)
.
ምድብ ስምንት (ሸ)
1. ሺንሺቾ ከተማ ( ደቡብ)
2. 06 ሕብረት (ድሬዳዋ)
3. ጫንጮ ከተማ (ኦሮሚያ)
4. አቃቂ ማዞሪያ (አ/አ)
………..
ነገ የሚካሄድ ጨዋታ
የጁፍሬ ወልድያ ከ ሾኔ ከተማ
በ8:00 ሰአት በወልድያ ሙሃመድ ሁሴን አላሙዲ ስታዲየም
እንደ ስላሴ ከ ያሶ ከተማ
በ10:00 ሰአት
በሸህ ሙሃመድ ሁሴን አላሙዲ ስታዲየም
የመክፈቻ ስነስርአቱ ከ 6:30 ይጀምራል!!
መልካቆሌ ላይ ጧት 2 ጨዋታወች ይካሄዳሉ!!

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ

በአንደኛ ሊግ ትላንት የነበረውን አስቀያሚ ነገር እንንገራችሁ

በሁለተኛው ዙር ጠብ በማያጣው የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ትላንት በምድብ ሀ ረፋድ ላይ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ አንደኛ ሊግየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል !!

በዛሬዉ ዕለት በጁፒተር ሆቴል የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ 2014 ዓ.ም ዉድድር የዕጣ ማዉጣት...