መነሻ ገጽ ዜናዎች የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል !!
ዜናዎችየኢትዮጵያ አንደኛ ሊግየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል !!

አጋራ
አጋራ

በዛሬዉ ዕለት በጁፒተር ሆቴል የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ 2014 ዓ.ም ዉድድር የዕጣ ማዉጣት ስነስርዓት የተከናወነ ሲሆን ክለቦች በሶስት ምድብ ተከፍለዉ ከታህሳስ ዘጠኝ ጀምሮ ውድድራቸውን እንደሚያደርጉም ተገልጿል።

በዚህ መሰረትም

ምድብ ሀ

አንጋጫ ከተማ
ዱከም ከተማ
ቦዲቲ ከተማ
ድሬዳዋ ፖሊስ
አራዳ ክፍለ ከተማ
መቂ ከተማ
ሱማሌ ካራማራ
ምስራቅ ክፍለ ከተማ
ወንጅ ስኳር

የዉድድር ቦታ:- ወላይታ ሶዶ ከተማ

ምድብ ለ

ሆለታ ከተማ
አዲስ ፖሊስ
ሀድያ ሊሙ
ሞጆ ከተማ
ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ
ሐረር ከተማ
ዱራሜ ከተማ
መከላከያ (B)

የዉድድር ቦታ:- ቡራዩ ከተማ

ምድብ ሐ

ንስር ከተማ
ለገጣፎ 01
አሶሳ ከተማ
አረካ ከተማ
ጎፋ ባሬንቺ
ቦሌ ክፍለ ከተማ
አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
ሮቤ ከተማ

የዉድድር ቦታ:- አሰላ ከተማ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...