ሀድያ ሆሳዕና የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ እና ረዳቱ ኢዘዲን አብደላ እና ምንተስኖት መላኩን ከስራ ማገዱ አስታውቋል።
በድጋሚ ቡድኑን ተረክበው ወደ ፕሪምየር ሊግ በማሳደግ ላበረከቱት አስተዋፅኦ በማመስገን። ክለቡ ከፍተኛ የውጤት ቀውስ ውስጥ ስለሚገኝ ለክለቡ ቅድሚያ በመስጠት ክለቡን መታደግ ስለሚገባ የክለቡ ቦርድ የስራ እገዳ እንዲጥልባቸው መገደዱን ገልፀዋል።
ክለቡ የላከው ደብዳቤ የሚከተለው ይመስላል👇👇👇👇



አስተያየት ይስጡ