መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና ሀድያ ሆሳእና ከአንጋፋው አጥቂ ጋር ተለያይቷል
ሀዲያ ሆሳዕናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሀድያ ሆሳእና ከአንጋፋው አጥቂ ጋር ተለያይቷል

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ሀድያ ሆሳእናን የተቀላቀለው አንጋፋው አጥቂ መሐመድ ናስር ከሀድያ ሆሳእና ጋር በስምምነት ተለያይቷል።

በጉዳት ምክንያት አዲስ አዳጊውን ሀድያ ሆሳእናን እንደተጠበቀው ማገልገል ያልቻለው የቀድሞው የኒያላ፣ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ኢትዮ ኤሌክትሪክ፣ኢትዮጵያ መድን፣መከላከያ፣አዳማ ከተማ፣ኢትዮጵያ ቡና፣ጅማ አባቡና፣ፋሲል ከነማ፣ሲዳማ ቡና እና የሱዳኑ አልአህሊ ተጨዋች ከክለቡ ጋር ሚያቆየው የአንድ ዓመት ውል ቢኖረውም ከክለቡ በጋራ ስምምነት መለያየት ችሏል።

ከመሐመድ ናስር ጋር የተለያዩት ሀድያዎች የካቲት 16 ይከፈታል ተብሎ በሚጠበቀው የግማሽ ዓመት የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ላይ የአጥቂ ክፍላቸውን ለማጠናከር ገበያው ላይ በንቃት ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...