መነሻ ገጽ U -17 ብሄራዊ ቡድን ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ አርብ ወደ ቡጁምቡራ ታቀናለች
U -17 ብሄራዊ ቡድንአፍሪካዜናዎች

ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ አርብ ወደ ቡጁምቡራ ታቀናለች

አጋራ
አጋራ

ለ17 አመት በታች የሴቶች የአለም ዋንጫ
ለማለፍ እየተደረገ ባለው የማጣርያ ጨዋታ ላይ እየተካፈለ የሚገኘው የብሩንዲ ከ17 አመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን የታንዛኒያ አቻቸውን ቅዳሜ ዕለት ቡጁምቡራ ላይ ያስተናግዳሉ፡፡ ይህን ጨዋታ ኤርትራዊያን አርቢትሮች ሲመሩት ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ 4ኛ ዳኛ በመሆኗ አርብ ዕለት ወደስፍራው ታቀናለች፡፡
በተመሳሳይ የማጣሪያ ጨዋታ ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች የሴቶች ቡድን ካምፓላ ላይ በኡጋንዳ የደረሰውን የ2 ለ 0 ሽንፈት ለመቀልበስ የፊታችን እሁድ ባህርዳር ላይ የመልስ ጨዋታውን ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...