መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

አጋራ
አጋራ

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ ቀናችን እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ
አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን ያገኛሉ

*…. የኢትዮጵያ ቡናው ምንተስኖት ከበደ
/አፍሪካ/…”ለኢትዮጰያ ቡና ስትጫወት የማልያው ክብር ከነብስህ እኩል ዋጋ እንዳለው ልታውቅ ይገባል” ሲል ይናገራል…
“ከበፊትም ቢሆን ቅዱስ ጊዮርጊስን ማሽነፍ ያስደስተኛል” ሲልም ለሃትሪክ አስተያየቱን ሰጥቷል።

*…. በተጠባቂው የነገ ጠዋት ፍልሚያ ዙሪያ ኮከብ ግብ አግቢው ቡናማው አቡበከር ናስርና የፋሲል የመሃል ሜዳ ታጋይ ሀብታሙ ተከስተ ለሀትሪክ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

*…… የተጨዋቾች ወኪሉ ጢሞቲዮስ ባዬም እንግዳችን ነው….”ወኪሎች ለእግር ኳስ ቅርብ መሆን ካልቻሉ ለእግር ኳሱ ሌላ አረም መጨመር ነው “ብሏል።
በነገው የኢትዮጵያ ቡናና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ድሉ የቡናማዎቹ ነው ብሏል…ከወኪሎች የቀማሁት ተጨዋች የለም ተቀማሁ የሚል ካለ ይምጣም ብሏል…..

በውጪ እግርኳሳዊ
መረጃዎቻችን ደግሞ ፦

*….በሻምፒየንስ ሊግ የፒ ኤስ ጂና ባርሴሎና የመልስ ጨዋታ ይጠበቃል…ምባፔ ዳግም ከሜሲ በላይ ይደምቅ ይሆን? የሚለው አጓጊ ሆኗል….

*…የመድፈኞቹ አለቃ ሚካኤል አርቴታ “አርሰናልን በትክክል የሚመጥነው ሻምፒየንስ ሊግ ነው እያለ ይገኛል”……በዚህ ላይ መረጃ ይዘናል….

*…የማይደበዝዘው የማንቸስተር ደርቢ….ማን.ሲቲ ከማን.ዩናይትድ እሁድ ምሽት 1.30 ላይ ያገናኛል…ስለ ጨዋታው የምንለው አለ…. እርስዎ ብቻ ቀጠሯችንን አክብረው ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ ተዝናንተው ቁምነገር የሚጨብጡበት አዳዲስ መረጃዎችንን የሚያገኙበት ይሆናል.....

ቅዳሜና እሁዳችሁ
የተባረከ ይሁን……

HatricSport

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜና እረፍትዜናዎች

የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ

ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ገ/ስላሴ እና ከአባቱ ሀምሳ አለቃ ወልዴ...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...