መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሀትሪክን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት የሀትሪክ የፊት ለፊት ገፅ የሚከተለውን ይመስላል
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት የሀትሪክ የፊት ለፊት ገፅ የሚከተለውን ይመስላል

አጋራ
አጋራ

ሀትሪክን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት
የሀትሪክ የፊት ለፊት ገፅ የሚከተለውን ይመስላል
ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ
ዘገባዎቿ ታጅባ ነገ ለንባብ ትቀርብሎታለች።
ሀትሪክ በሀገር ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ባተረፈላት ዘ ቢግ
ኢንተርቪው አምድ የጋዜጣው ኤክስኪዩቲቭ ኤዲተርና ጋዜጠኛ
የሆነው ይስሃቅ በላይ ኢትዮጵያ ቡናን በዝውውር መስኮቱ
ከለቀቀው አህመድ ረሺድ ሺሪላ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፋ
ያለ ቆይታን አድርጓል። ምን ብሎ ይሆን? ሀትሪክ ከዛ በተጨማሪም
ከቡና ጋር በተያያዘ በወቅታዊ የክለቡ ጉዳዮች ዙሪያም ከዋናው
ስራ አስኪያጁ አቶ ገዛኸኝ ወልዴ ጋርም ቆይታን ያደረግን ሲሆን
በሌላ መረጃዎችም ድንገተኛ ጉዳት የደረሰበትን የቅዱስ ጊዮርጊሱን
የአብስራንም በህመሙ ዙሪያ አናግሮት ተጨዋቹ ምላሽን ሰጥቷል።
ሀትሪክ የፋሲል ከነማው የመሀል ሜዳ ተጨዋች የሆነውን
ሀብታሙ ተከስተንም በኳስ ህይወቱ ዙሪያ እና ስለ ቡድኑም
አናግሮት ተጨዋቹ ምላሹን የሰጠ ሲሆን ከዛ ውጪም ሌላ የተለያዩ
መረጃዎችም አላት።
ሀትሪክ በባህር ማዶም የተለያዩ የአውሮፓ ሊጎችን አስመልክተን
በርካታ መረጃዎችን የምትሰጦት ሲሆን በመዝናኛ አምዷም
የሚወዷቸው ዘገባዎችን አቅርባሎታለች።
ሀትሪክ አታምልጦት።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...