መነሻ ገጽ አዳማ ከተማ ሀብታሙ ወልዴ አዳማ ከተማን ተቀላቅሏል
አዳማ ከተማዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ሀብታሙ ወልዴ አዳማ ከተማን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር በንቃት እየተሳተፈ የገኘው ዳማአ ከተማ የክረምቱ ሥስተኛ ዝውውሩን ሀብታሙ ወልዴን ከድሬዳዋ ከተማ በማስፈረም እጠናቋል።

በድሬዳዋ ከተማ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴን ያሳየው ሀብታሙ ወልዴ በያዝነው ውድድር ዓመት በጉዳት የታመሰውን የአዳማን እጥቂ ክፍልን ያጠናክራል ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህ በፊት አዳማዎች የግራ መስመር ተከላካዩን እስናቀ ሞገስን ከባህርዳር ከተማ እንዲሁም ማካኙንአ አማኑኤል ጎበና ከወልዋሎ ማስፈረማቸው አሚታወስ ነው።በተያያዘ ዜና አዳማ ከተማ የነባር ተጨዋቾቹን ተስፋይ በቀለ፣ኤፍሬም ዘካርያስ እና እዲስ ህንፃ ውል ማራዘም ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...