በ አፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆኑት የጦና ንቦቹ ከ ተስፋ ቡድን ያደጉትን እና ያለፉት አመታት መጫወት የቻሉትን ኬኔዲ ከበደ እና ዮናታን ኤልያስ ለማቆየት ተስማምተዋል
በተጨማሪም በ 2017 ዓ. ም በ አጥቂ ስፍራ ግልጋሎት መስጠት የቻለውን መሳይ ሰለሞንን በቡድኑ ለማቆየት መስማማት ችሏል።
የጦና ንቦቹ የ ቀድሞ አሰልጣኛቸውን ለማግኘት የተቃረቡ ሲሆን በዝውውር ለ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የሚረዷቸውን ተጨዋቾች በማነጋገር ላይ ይገኛሉ ።



