ያለፉት አመታት በ ወላይታ ድቻ ቤት ቆይታ ማድርግ የቻለው መልካሙ ቦጋለ ለ ቀጣይ ሁለት ዓመታት ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል ።
ወላይታ ድቻ ለ ኮንፌዴሽን ካፕ ተጠናክሮ ለመቅረበ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን ወደ የመለሰ ሲሆን የ አምበሉን ቢኒያም ገነቱ ያሬድ ዳርሳ አብነት ይሳሀቅ : መሳይ ሰለሞን ውል ያራዘመ ሲሆን ወደ ዝውውሩ ለመግባት እንቅስቃሴ ጀምረዋል

ያለፉት አመታት በ ወላይታ ድቻ ቤት ቆይታ ማድርግ የቻለው መልካሙ ቦጋለ ለ ቀጣይ ሁለት ዓመታት ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል ።
ወላይታ ድቻ ለ ኮንፌዴሽን ካፕ ተጠናክሮ ለመቅረበ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን ወደ የመለሰ ሲሆን የ አምበሉን ቢኒያም ገነቱ ያሬድ ዳርሳ አብነት ይሳሀቅ : መሳይ ሰለሞን ውል ያራዘመ ሲሆን ወደ ዝውውሩ ለመግባት እንቅስቃሴ ጀምረዋል

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
