በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ መሆን የቻለው ወላይታ ድቻ በትላንትናው እለት የሶስት ተጨዋቾች ማሰፈረም የቻሉ ሲሆን በዛሬው እለት ከ ተስፋ ቡድን ጀምሮ መጫወት የቻለው ቢኒያም ገነቱ በቡድኑ ለመቀጠል መስማማት ችሏል
ሌላው የፊት አጥቂ ያሬድ ዳርዛ ሲሆን ያሬድ ዳርዛ ከ ሶዶ ከተማ ጀምሮ አርባምንጭ ከተማ እንዲሁን ኢትዮጵያ መድን ወደ ፕሪሚየር ሊግ ባደገበት ዓመት ግልጋሎት መስጠት ችሏል ።

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ መሆን የቻለው ወላይታ ድቻ በትላንትናው እለት የሶስት ተጨዋቾች ማሰፈረም የቻሉ ሲሆን በዛሬው እለት ከ ተስፋ ቡድን ጀምሮ መጫወት የቻለው ቢኒያም ገነቱ በቡድኑ ለመቀጠል መስማማት ችሏል
ሌላው የፊት አጥቂ ያሬድ ዳርዛ ሲሆን ያሬድ ዳርዛ ከ ሶዶ ከተማ ጀምሮ አርባምንጭ ከተማ እንዲሁን ኢትዮጵያ መድን ወደ ፕሪሚየር ሊግ ባደገበት ዓመት ግልጋሎት መስጠት ችሏል ።

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
