መነሻ ገጽ አፍሪካ የዋሊያዎቹ የጨዋታ ቀናት ተራዘሙ
አፍሪካአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የዋሊያዎቹ የጨዋታ ቀናት ተራዘሙ

አጋራ
አጋራ

➢የሊጉም መጀመሪያ ቀን መራዘሙ አይቀርም ተብሏል…

ዋሊያዎቹ ከማላዊና ግብጽ አቻዎቻቸው ጋር የሚያደርጉት የጨዋታ ቀናቶች ጭማሪ እንደተረገባቸው ካፍ አሳውቋል።

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ካፍን ጠቅሶ እንደገለጸው ግንቦት 25 እና 29 ዋሊያዎቹ ከማላዊና ግብጽ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ግንቦት 28 እና ሰኔ 2/2014 እንዲካሄድ መወሰኑ ታውቋል።

ዋሊያዎቹ ከነዚህ የማጣሪያ ጨዋታዎች አስቀድሞ ከሌሴቶ አቻቸው ጋር በቀናት ልዩነት የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደርጋሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ቆይታቸውን በጁፒተር ሆቴል አድርገው ዝግጅታቸውን ይቀጥላሉ ቸብሎ ይጠበቃል።

ይህን ተከትሎ ሰኔ 4 /2014 ሊጀመር የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃግብር ለቀናቶች እንደሚራዘም ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...