መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ዋልያዎቹ ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን እንደሚያርጉ ታዉቋል !!
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን እንደሚያርጉ ታዉቋል !!

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ ከሚያደርጋቸው የአለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች በፊት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን እንደሚያከናውን ታዉቋል።

ከጋና፣ ዚምባብዌ እና ደቡብ አፍሪካ ጋር የተደለደለችው ኢትዮጵያ የመጀመርያ የነጥብ ጨዋታዋን ነሐሴ 28 ወደ ጋና አምርታ የምታከናውን ሲሆን ቀጣዩን ጨዋታ ጳጉሜ 2 ላይ በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ዚምባብዌን እንደምታስተናግድ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደረሽን ጠቁሟል።

በዚህም መሰረት ዋልያዉ ከአለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች በፊት ከሳምንት ቀደም ብሎ የመጀመሪያ የወዳጅነት ጨዋታውን ከሴራሊዮን ብሔራዊ ቡድን ጋር ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን ከዩጋንዳ በሔራዊ ቡድን ጋር ነሀሴ 20/2013 እና ነሀሴ 23/2013 ዓ.ም የሚያካሂድ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...