By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ባህር ዳር ከተማ ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቹን አስፈርሟል።
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ቡናየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎችባህርዳር ከተማመቻልየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህር ዳር ከተማ ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቹን አስፈርሟል።

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 years ago
Share
SHARE

ወንድሜነህ ደረጀ የባሕር ዳር ከነማ የመጀመርያ ፈራሚ በመሆን ክለቡን ተቀላቅሏል ።

ስም :- ወንድሜነህ ደረጀ
የነበረበት ክለብ:- ኢትዮጵያ ቡና
የተጫወተባቸው ጨዋታዎች : 17 ጨዋታ (1395 ደቂቃ)

ባሕር ዳር ከነማን ከከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪሚየር ሊግ እንዲያድግ ያደረገው ታሪካዊ ስብስብ አባል ነበረ በወቅቱ በጣም ተወዳጅ የነበረው የመሐል ተከላካይ ወንድሜነህ ።
በባሕር ዳር ከነማ በነበረበት ወቅት በነበረው ድንቅ ብቃት በአሰልኞቹ እና ደጋፊዎች ምላጭ እየተባለ ይጠራ የነበረው እና በሰማያዊው ማልያ እጅግ ተወዳጁ ተጫዋች ወንድሜነህ ደረጀ ዳግም ወደ ባሕር ዳር ከነማ ተመልሷል።

በኢትዮጵያ ቡና ቤት ያለፉትን አምስት ዓመታት ያሳለፈው ወንድሜነህ ደረጀ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት እጅግ ድንቅ የተባለ ብቃትን በኢትዮጵያ ቡና ማሳለፍ ችሏል ።

- ማሰታውቂያ -

ሁለተኛው ተጫዋቾች ደግሞ ግርማ ዲሳሳ ወደ ትውልድ ከተማው ክለብ የሚመልሰውን ዝውውር ፈፅሟል ።

ስም : ግርማ ዲሳሳ
የነበረበት ክለብ : መቻል
የሚጫወትበት ቦታ : የመስመር ተከላካይ / የመስመር አጥቂ
የተጫወተው ጨዋታ : 14 ጨዋታ (1234 ደቂቃ)

7 ቁጥር ለባሾች አንዱ የነበረው እና የምንጊዜም የባሕር ዳር ከነማ ታሪካዊ ስብስብ አባል የነበረው ግርማ ዲሳሳ ወደ ባህር ዳር ከነማ ተመልሷል ።
አምስት ዓመታት ከአማራ ፓሊስ ወደ ባህር ዳር ከነማ በመዛወር በቡድኑ ያሳለፈው ተጫዋቹ ከሁለት ዓመት በፊት ክለቡን በመልቀቅ ወደ መቻል ዝውውሩን አከናውኖ ነበር ።
በባሕር ዳር ታዳጊወች ዘንድ በጣም የማወደደው ተጫዋቹ ወደ ፕሪምየር ሊግ ደረጃ ከፍ ወዳለበት ወደ ከተማው ክለብ ዳግም ተመልሷል ።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የኢትዮጵያ ቡናዉ የፊት መስመር ተጫዋች መስፍን ታፈሰ ወደ አዲስ ክለብ… ?
Next Article አርባምንጭ ከተማ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዝሟል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

​የአዳማ ከተማው ሱራፌል በትርፍ አንጀት ሕመም ለአንድ ወር ከሜዳ ይርቃል

መሸሻ ወልዴ By መሸሻ ወልዴ 8 years ago
አማኑኤል ገ/ሚካኤል ወደ ፈረሰኞቹ ምንይሉ ወንድሙ ወደ ጣና ሞገዶቹ አቅንተዋል ምንተስኖት ከበደ /አፍሪካ/ ወደ ኢት.ቡና?
በትግራይ ዋንጫ መቐለ 70 እንደርታና ድሬዳዋ ከተማ ለፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል
የአዉሮፓ ስፖርት እና ባህል ፌዴሬሽን ከአጋር አካላት ጋር ከአርብ ጀምሮ ስለሚያደርጉት የእግርኳስ ዉድድር ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል
ሪፖርት | የሊጉ መሪ ደደቢት በባለሜዳው ወላይታ ድቻ ሽንፈት አስተናግዷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?